የአይነቱ ብዛት: 1010
9 / 5 / 1436 , 28/2/2015
ይህንን ሙሃዳራ ስለ የጀነት መግብያ ሰበቦች (ምክንያቶች)አንዱ በአላህ ዲን ላይ ቀጥ ማለት በሚል ርዕስ ዳኢ መሐመድ ሐሰን በርከት ያሉ ሐዲስችንና ከቁርአን ማስረጃዎችን በማቅረብ በስፋት የተናገረበት ሙሃዳራ ነው ::
ይህንን ሙሃዳራ ስለ የጀነት መግብያ ሰበቦች (ምክንያቶች) መፀፀት በሚል ርዕስ ዳኢ መሐመድ ሐሰን በርከት ያሉ ሐዲስችንና ከቁርአን ማስረጃዎችን በማቅረብ በስፋት የተናገረበት ሙሃዳራ ነው ::
ይህንን ሙሃዳራ ስለ የጀነት መግብያ ሰበቦች (ምክንያቶች) አላህና የአላህ መልዕክተኛ መሐመድ (ሶ.ዓ.ወ )መታዘዝ በሚል ርዕስ ዳኢ መሐመድ ሐሰን በርከት ያሉ ሐዲስችንና ከቁርአን ማስረጃዎችን በማቅረብ በስፋት የተናገረበት ሙሃዳራ ነው ::
ይህንን ሙሃዳራ ስለ የጀነት መግብያ ሰበቦች (ምክንያቶች)አንዱ አላህን መፍራት ነው በሚል ርዕስ ዳኢ መሐመድ ሐሰን በርከት ያሉ ሐዲስችንና ከቁርአን ማስረጃዎችን በማቅረብ በስፋት የተናገረበት ሙሃዳራ ነው ::
ይህንን ሙሃዳራ ስለ የጀነት መግብያ ሰበቦች (ምክንያቶች) በአላህ ማመንና መልካም ስራ መስራት በሚል ርዕስ ዳኢ መሐመድ ሐሰን በርከት ያሉ ሐዲስችንና ከቁርአን ማስረጃዎችን በማቅረብ በስፋት የተናገረበት ሙሃዳራ
ይህንን ሙሃዳራ ስለ ጀነትን መግብያ ምክንያቶች በሚል ርዕስ ዳኢው በስፋት ያብራራበት ሙሃዳራ ነው እንዲሁን ጀነት ከምያስገቡ ምክንያቶች ተምሳለዎችን ጠቅሷል::ከነዚህ ምክንያቶች አንዱ አህን ብቻ መገዛት ከአላህ በስተቀር ሌላ አለመገዛት ነው ::
8 / 4 / 1436 , 29/1/2015
ይህ ሙሃዳራ ስለ መጪው ዓለም ሰለ ቂያማ ቀንና በቂያማ የሚከሰቱ ነገሮችን የተገለፀበት ሙሃዳራ ነው ይህ ሙሃዳር አስር ክፍሎች ያሉት ሙሃዳራ ነው ::
27 / 3 / 1436 , 18/1/2015
26 / 3 / 1436 , 17/1/2015
ሙሃዳራ : ስለ በአርሽ ጥላ የሚቀመጡ ሰባት ሰዎች በሚል ርእስ የተደረገው ሙሃዳራ እነዚህ ሰባት ሰዎች በዝርዝር የተጠቀሰበት ሙሃዳራ ነው::
20 / 3 / 1436 , 11/1/2015
ስለ ነብያቺን መሐመድ ሶላላሁ አለይህ ዋሳላም ስራ(ህይወት ታሪክ) በተደረገው ሙሃዳራ ነው